Telegram Group & Telegram Channel
ስብከታችን እኛን ራሳችንን መለወጥ ሳይችል ሌሎችን እንዲለውጥ መመኘት ሞኝነት ነው። መጽሐፋችን በእኛ ላይ መልካም ለውጥን ካላመጣ ሌላው ገዝቶ እንዲያነበው ማስተዋወቅ ከንቱ ድካም ነው። ስብከታችን፣ መጽሐፋችን መጀመሪያ መለወጥ ያለበት እኛን ራሳችንን ነው።

አንድ መጽሐፍ ወይም ስብከት ከሚከተሉት ነገሮች ቢያንስ በአንዱ ሊጠቅመኝ ይገባል።

ጥሩ ስነ ምግባር እንዲኖረኝ ማድረግ
የክህሎት እድገት እንዲኖረኝ ማድረግ
ሃይማኖታዊ ዕውቀት እንዲኖረኝ ማድረግ
ከክፉ ሥራዎች ማራቅ
የሕይወትን መንገድ ማሳየት
መልካምን እንዳስብ ማድረግ

አለበት። እኛ ስድብን ሳንተው ሌላው ሰድብን እንዲተው መስበክ አስቂኝ ነው። እኛ መኖር ያቃተንን ሕይወት ሌሎች እንዲኖሩት አብዝቶ መናገር ከንቱነት ነው። ሌሎች የእኛን ቃል ሰምተው ሊለወጡበት ይችላሉ። እኛ ግን እንደ ገንዳ ሆነን እንቀራለን። የክርስትና ሕይወት በልብ የሚያስቡት፥ በቃል የሚናገሩት፣ በተግባር የሚያሳዩት ሕይወት ነው።

በመንፈሳዊ ሕይወታችን ለማደግ እናንብብ፣ እንማር፣ እንጠይቅ።

© በትረ ማርያም አበባው



tg-me.com/orthodoxzelalemawit/6655
Create:
Last Update:

ስብከታችን እኛን ራሳችንን መለወጥ ሳይችል ሌሎችን እንዲለውጥ መመኘት ሞኝነት ነው። መጽሐፋችን በእኛ ላይ መልካም ለውጥን ካላመጣ ሌላው ገዝቶ እንዲያነበው ማስተዋወቅ ከንቱ ድካም ነው። ስብከታችን፣ መጽሐፋችን መጀመሪያ መለወጥ ያለበት እኛን ራሳችንን ነው።

አንድ መጽሐፍ ወይም ስብከት ከሚከተሉት ነገሮች ቢያንስ በአንዱ ሊጠቅመኝ ይገባል።

ጥሩ ስነ ምግባር እንዲኖረኝ ማድረግ
የክህሎት እድገት እንዲኖረኝ ማድረግ
ሃይማኖታዊ ዕውቀት እንዲኖረኝ ማድረግ
ከክፉ ሥራዎች ማራቅ
የሕይወትን መንገድ ማሳየት
መልካምን እንዳስብ ማድረግ

አለበት። እኛ ስድብን ሳንተው ሌላው ሰድብን እንዲተው መስበክ አስቂኝ ነው። እኛ መኖር ያቃተንን ሕይወት ሌሎች እንዲኖሩት አብዝቶ መናገር ከንቱነት ነው። ሌሎች የእኛን ቃል ሰምተው ሊለወጡበት ይችላሉ። እኛ ግን እንደ ገንዳ ሆነን እንቀራለን። የክርስትና ሕይወት በልብ የሚያስቡት፥ በቃል የሚናገሩት፣ በተግባር የሚያሳዩት ሕይወት ነው።

በመንፈሳዊ ሕይወታችን ለማደግ እናንብብ፣ እንማር፣ እንጠይቅ።

© በትረ ማርያም አበባው

BY አንዲት እምነት ✟✟✟


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/orthodoxzelalemawit/6655

View MORE
Open in Telegram


አንዲት እምነት Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram is riding high, adding tens of million of users this year. Now the bill is coming due.Telegram is one of the few significant social-media challengers to Facebook Inc., FB -1.90% on a trajectory toward one billion users active each month by the end of 2022, up from roughly 550 million today.

አንዲት እምነት from es


Telegram አንዲት እምነት ✟✟✟
FROM USA